Driver Mechanic

Position:

Organization: Ethiopia Anti-Doping Authority

Not Specified

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ፡ 12566

  • የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እንዲሁም 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው/ላት አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 4 አመት

የማመልከቻ መመሪያ

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ ስታዲየም አካባቢ ቤተዛታ ሆስፒታል ፊት ለፊት ከሚገኘው ይሆ ሲቲ ሴንተር ህንጻ ላይ በሚገኘው የባለስልጣኑ ቢሮ 8ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 801 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25115582169 ይደውሉ። 

Job Requirements Completion of 12th Grade with a valid grade 3 driver's license and relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ ስታዲየም አካባቢ ቤተዛታ ሆስፒታል ፊት ለፊት ከሚገኘው ይሆ ሲቲ ሴንተር ህንጻ ላይ በሚገኘው የባለስልጣኑ ቢሮ 8ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 801 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25115582169 ይደውሉ።

Deadline: Mar 9, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1