ፀሐፊ
Position:
Organization: BDA Holdings Plc
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
- የትምህርት ደረጃ፡ በሴክሬታሪያል ሳይንስ ኤንድ ኦፊስ ማኔጅመንት በዲፕሎማ የተመረቀ/ቀች
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት በፀሐፊነት የሰራ/ች
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ ፡ በስምምነት
- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935
Job Requirements በሴክሬታሪያል ሳይንስ ኤንድ ኦፊስ ማኔጅመንት በዲፕሎማ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935Deadline: Sep 11, 2026, 12:00 AM
Location: Sarbet
Amount: 1
