የስርጭት ክፍል ሱፐርቫይዘር

Position:

Organization: SNFD Bakery PLC

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ ሎጂስቲክስ፣ ሰፕላይ ቼይን፣ ማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች

  • የስራ ልምድ፡ 1-2 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡- በድርጅቱ ስኬል መሰረት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የትዕዛዝ እና የምርት እንቅስቃሴ መከታተል

  • የዕቃ እጥረት ወይም መዘግየት ችግሮችን መፍታት

  • ምርቶች በትክክለኛው መጠን፣ ጊዜና ቦታ ለብራንቾች መድረሳቸውን ማረጋገጥ

  • የምርት መውጫና መድረሻ መረጃዎችን በትክክል መመዝገብና መከታተል

  • የምርት ጉድለት፣ መጥፋት ወይም መዘግየት ችግር ሲከሰት በፍጥነት መፍትሄ መስጠት

  • ከመጋዘን፣ ሽያጭ፣ ፋይናንስና ሌሎች ክፍሎች ጋር በቅርበት መስራት

  • የስርጭት ሰራተኞችን መመሪያ መስጠት እና አፈጻጸማቸውን መገምገም

  •  የስራ ብቃትን ለማሻሻል የሚያግዙ ሀሳቦችን ማቅረብ

  • የዕለት፣ ሳምንታዊና ወርሃዊ የስርጭት ሪፖርቶችን ማዘጋጀት

  • የድርጅቱን የስራ ሂደት፣ የደህንነትና የጥራት መመሪያዎች ማስፈጸም

  • የስርጭት ክፍል ዳታ መስራት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምሀርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በኢሜል አድራሻችን: mulmulhr@gmail.com ወይም አባሃዋ መ/ቤት አጠገብ ሙልሙል ዳቦ ፋብሪካ ወይም 22 ድንበሯ ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

ማስታወሻ፡ አመልካቾች ዋስ ማቅረብ የሚችሉ እና የመኖሪያ አድራሻቸው ለለቡ መብራት ቅርብ የሆነ ቢሆን ይመረጣል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251114624401 ይደውሉ፡፡

Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ ሎጂስቲክስ፣ ሰፕላይ ቼይን፣ ማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - የትዕዛዝ እና የምርት እንቅስቃሴ መከታተል - የዕቃ እጥረት ወይም መዘግየት ችግሮችን መፍታት - ምርቶች በትክክለኛው መጠን፣ ጊዜና ቦታ ለብራንቾች መድረሳቸውን ማረጋገጥ - የምርት መውጫና መድረሻ መረጃዎችን በትክክል መመዝገብና መከታተል - የምርት ጉድለት፣ መጥፋት ወይም መዘግየት ችግር ሲከሰት በፍጥነት መፍትሄ መስጠት - ከመጋዘን፣ ሽያጭ፣ ፋይናንስና ሌሎች ክፍሎች ጋር በቅርበት መስራት - የስርጭት ሰራተኞችን መመሪያ መስጠት እና አፈጻጸማቸውን መገምገም - የስራ ብቃትን ለማሻሻል የሚያግዙ ሀሳቦችን ማቅረብ - የዕለት፣ ሳምንታዊና ወርሃዊ የስርጭት ሪፖርቶችን ማዘጋጀት - የድርጅቱን የስራ ሂደት፣ የደህንነትና የጥራት መመሪያዎች ማስፈጸም How to Apply አመልካቾች የትምሀርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በኢሜል አድራሻችን: mulmulhr@gmail.com ወይም አባሃዋ መ/ቤት አጠገብ ሙልሙል ዳቦ ፋብሪካ ወይም 22 ድንበሯ ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ ማስታወሻ፡ አመልካቾች ዋስ ማቅረብ የሚችሉ እና የመኖሪያ አድራሻቸው ለለቡ መብራት ቅርብ የሆነ ቢሆን ይመረጣል፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251114624401 ይደውሉ፡፡

Deadline: Aug 20, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1