የሽያጭ ሰራተኛ
Position:
Organization: Epherem Solomon Kebede Printing and related activities
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀች ወይም በማንኛውም የትምህርት መስክ በቴክኒክና ሙያ የተመረቀች
የስራ ልምድ፡ 1 ዓመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያላት
ብዛት፡ 2
ጾታ፡ - ሴት
የስራ ሰዓት:- 2:00-1:30
ደመወዝ:- 7,000
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
የፅህፈት መሳሪያዎችን ሽያጭ ማከናወን
የደንበኞችን ትዕዛዝ መቀበል እና ተገቢ አገልግሎት መስጠት
የህትመት እና ተያያዥ ስራዎችን መስራት
ከደንበኞች ጋር ጥሩ ግንኙነት መፍጠር
ከደንበኞች ለሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢውን እና ፈጣን ምላሽ መስጠት
የደንበኛ መረጃዎችን በጥንቃቄ መያዝ እና ሚስጥራዊነትን መጠበቅ
የስራ ቦታ ንፅህናና ስርዓትን መጠበቅ
እንደ ፖስፖርት እና ንግድ ፍቃድ ያሉ የኦንላይን ስራዎችን መስራት
የማመልከቻ መመሪያ
አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ
ማስታወሻ፡ የስራ ሰዓት ከ2:00-1:30 ሲሆን አመልካቾች ሲቪያቸውን እና የትምህርት ማስረጃቸውን በተቀመጠው አድራሻ መላክ ይኖርባቸዋል፡፡ የኮምፒውተር እና ጥሩ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እውቀት ያላት የ አርቴፊሺያል ኢንተለጀንስ ስልጠና ለወሰዱ አመልካቾች ቅድሚያ የምንሰጥ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በትምህርት ላይ የምትገኙ እና የ2019 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች መስፈርቱን ስለማታሟሉ ማመልከቻችሁን የማንቀበል መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251965948191 ይደውሉ፡፡
Job Requirements 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀች ወይም በማንኛውም የትምህርት መስክ በቴክኒክና ሙያ የተመረቀች ዋና ዋና ኃላፊነቶች - የፅህፈት መሳሪያዎችን ሽያጭ ማከናወን - የደንበኞችን ትዕዛዝ መቀበል እና ተገቢ አገልግሎት መስጠት - የህትመት እና ተያያዥ ስራዎችን መስራት - ከደንበኞች ጋር ጥሩ ግንኙነት መፍጠር - ከደንበኞች ለሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢውን እና ፈጣን ምላሽ መስጠት - የደንበኛ መረጃዎችን በጥንቃቄ መያዝ እና ሚስጥራዊነትን መጠበቅ - የስራ ቦታ ንፅህናና ስርዓትን መጠበቅ - እንደ ፖስፖርት እና ንግድ ፍቃድ ያሉ የኦንላይን ስራዎችን መስራት How to Apply አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ ማስታወሻ፡ የስራ ሰዓት ከ2:00-1:30 ሲሆን አመልካቾች ሲቪያቸውን እና የትምህርት ማስረጃቸውን በተቀመጠው አድራሻ መላክ ይኖርባቸዋል፡፡ የኮምፒውተር እና ጥሩ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እውቀት ያላት የ አርቴፊሺያል ኢንተለጀንስ ስልጠና ለወሰዱ አመልካቾች ቅድሚያ የምንሰጥ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በትምህርት ላይ የምትገኙ እና የ2019 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች መስፈርቱን ስለማታሟሉ ማመልከቻችሁን የማንቀበል መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251965948191 ይደውሉ፡፡Deadline: Jul 25, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
