የፍርድ ቤት መር አስማሚ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
Position:
Organization: Federal Supreme Court of Ethiopia
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
- የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ፒኤችዲ በህግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
- የስራ ልምድ፡ 10/8/6 ዓመት የስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 6/4/2 ዓመት በኃላፊነት በተለይም ከግጭት መፍቻ ዘዴዎች ጋር በተያያዘ የስራ ልምድ ያለው ቢሆን ይመረጣል
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 39000
- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
- ደረጃ፡ XXII
ክህሎቶች
- በIFMIS ሲስተም አጠቃቀምና መሰረታዊ የሆነ የኮምፒውተር እውቀትና ችሎታ ያለው
- በስነ ልቦና እና ነኮምዩኒኬሽን ክህሎት ልዩ ስልጠና ያለው ተጠቃሚ ነው
- ችግሮችን የመቋቋምና የምፍታት ችሎታ ያለው
- መልካም የስራ ግንኙነት መፍጠር የሚችል
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማሰረጃቻውን ስካን ኮፒ ከማመልከቻቸው ጋር በኢሜል አድራሻችን fschrmd@fsc.gov.et ወይም ኦሪጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ 6 ኪሎ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡
ማስታወሻ፡ ከግል የትምህርት ተቋማት የተገኘ የትምህርት ማስረጃ በትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ባለስልጣን የተረጋገጥ መሆን አለበት፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251111733130 ይደውሉ፡፡
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ፒኤችዲ በህግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማሰረጃቻውን ስካን ኮፒ ከማመልከቻቸው ጋር በኢሜል አድራሻችን fschrmd@fsc.gov.et ወይም ኦሪጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ 6 ኪሎ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡ ማስታወሻ፡ ከግል የትምህርት ተቋማት የተገኘ የትምህርት ማስረጃ በትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ባለስልጣን የተረጋገጥ መሆን አለበት፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251111733130 ይደውሉ፡፡Deadline: Jul 11, 2026, 12:00 AM
Location: Sidist Kilo
Amount: 1
