ሲኒየር የህግ ባለሙያ

Position:

Organization: Ethiopian Roads Authority

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በህግ፣ በኮንስትራክሽን ሎው ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 12-ሀ 19713

  • የሥራ ቦታ፡ ኮምቦልቻ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Job Requirements በህግ፣ በኮንስትራክሽን ሎው ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Deadline: Sep 5, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1