የውስጥ ኦዲት ባለሙያ

Position:

Organization: BDA Holdings Plc

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት
  • የስራ ልምድ፡ በዘርፉ ቢያንስ 1 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት
  • ብዛት፡ 1
  • ደመወዝ ፡ በስምምነት
  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡

Job Requirements በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡

Deadline: Sep 11, 2026, 12:00 AM

Location: Sarbet

Amount: 1