የውጪ ሽያጭ ሰራተኛ

Position:

Organization: HaHuJobs

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት
  • የስራ ልምድ፡
  • ብዛት፡ 2-3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት
  • ጾታ፡ ሴት
  • ደመወዝ፡ በስምምነት
  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
  • የስራ ሰዓት፡ ከሰኞ-አርብ ከ2:30-11:30 እና ቅዳሜ ከ2:30-6:00

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • አዳዲስ የሽያጭ ዕድሎችን መፍጠር እና አዳዲስ ደንበኞችን መለየት
  • የድርጅቱን ምርቶችና አገልግሎቶች ለአዲስ እና ለነባር ደንበኞች ማስተዋወቅ
  • ከደንበኞች ጋር ጠንካራና ዘላቂ የሆነ ግንኙነትን መፍጠር
  • የተቀመጡ የሽያጭ ግቦችን ማሳካትና የተገኙ የሽያጭ ጥያቄዎችን መከታተል
  • የደንበኞችን ትዕዛዞች እና ክፍያዎች መከታተል
  • የሽያጭ እንቅስቃሴዎችንና የደንበኞችን መረጃ በትክክል መመዝገብና ማደራጀት
  • በቀጥታ ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ሥራዎችን ማከናወን

ክህሎቶች

  • በከቢሮ ውጭ ገበያን የማስተዋወቅ ስራዎችን ለመስራት፣ እንዲሁም ከደንበኞቻችን ጋር ለመገናኘት እና በጋራ ለመስራት ፈቃደኛ የሆነ/ች
  • በጣም ጥሩ የመግባባት እና ከሰው ጋር መልካም ግንኙነት የመፍጠር ችሎታ
  • ታማኝ እና ለቡድን ስራ ቁርጠኛ የሆነ/ች
  • በጎ አስተሳሰብ፣ ከፍተኛ ተነሳሽነት፣ እና በሙያ የማደግና የመማር ፍላጎት ያለው/ላት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልክ/ቺ የሚለውን ይጫኑ

Job Requirements በማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - አዳዲስ የሽያጭ ዕድሎችን መፍጠር እና አዳዲስ ደንበኞችን መለየት - የድርጅቱን ምርቶችና አገልግሎቶች ለአዲስ እና ለነባር ደንበኞች ማስተዋወቅ - ከደንበኞች ጋር ጠንካራና ዘላቂ የሆነ ግንኙነትን መፍጠር - የተቀመጡ የሽያጭ ግቦችን ማሳካትና የተገኙ የሽያጭ ጥያቄዎችን መከታተል - የደንበኞችን ትዕዛዞች እና ክፍያዎች መከታተል - የሽያጭ እንቅስቃሴዎችንና የደንበኞችን መረጃ በትክክል መመዝገብና ማደራጀት How to Apply አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ ማስታወሻ፡ የስራ መደቡ ለሴት አመልካቾች ብቻ ሲሆን የስራ ሰዓት፡ ከሰኞ-አርብ ከ2:30-11:30 እና ቅዳሜ ከ2:30-6:00 ነው፡፡

Deadline: Sep 4, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 2