ዋና ጸሐፊ

Position:

Organization: Nared General Trading Plc

Not Specified

የስራው ማጠቃለያ፦

የቢሮውን የእለት ተእለት አስተዳደራዊ ስራዎች የማስተባበር፣ ሰነዶችን የማደራጀት፣ የክንውን መርሃ-ግብሮችን የመያዝ እና ለከፍተኛ አመራሩ አስፈላጊውን የቢሮ ድጋፍ የመስጠት ኃላፊነት።

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ: በጽሕፈትና ቢሮ አስተዳደር (Secretarial Science & Office Management)፣ በአስተዳደር ስራ (Management) ወይም በማንኛውም የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ ያለው/ላት።

የሥራ ልምድ: ከ 1 ዓመት በላይ

ብዛት :1

የስራ ቦታ፦ አዲስ አበባ (ዋና መስሪያ ቤት)

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የገቢ እና የወጪ ደብዳቤዎችን መመዝገብ፣ መያዝ እና ለሚመለከተው አካል ማድረስ።

  • የአስተዳደር እና የኦፕሬሽን ፋይሎችን በዘመናዊ መልኩ ማደራጀት (Filing System)።

  • ለስብሰባዎች አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ማዘጋጀት እና የስብሰባ ቃለ-ጉባኤ መያዝ።

  • የስልክ ጥሪዎችን እና እንግዶችን በአግባቡ ማስተናገድ።

መሰረታዊ መስፈርቶች፦

  • በጸሐፊነት፣ በቢሮ አስተዳደር ወይም በረዳትነት የስራ መደብ ላይ በቂ የስራ ልምድ።

  • መሰረታዊ የኮምፒውተር ሶፍትዌሮችን (MS Word, Excel, Outlook) የመጠቀም ከፍተኛ ብቃት።

  • ደብዳቤዎችን በዐማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ በትክክል የመጻፍ፣ የመቅረጽ እና የማደራጀት ችሎታ።

  • የተቋሙን የስራ ሚስጥር የመጠበቅ፣ የስራ ስነ-ምግባር ያለው/ላት እና በግንኙነት (Communication) የተሳለጠ ብቃት።

የማመልከቻ መመሪያ

አምልክት/ክች የሚለውን በመጫን ማመልከት ትችላላችሁ፡፡


Job Requirements በጽሕፈትና ቢሮ አስተዳደር (Secretarial Science & Office Management)፣ በአስተዳደር ስራ (Management) ወይም በማንኛውም የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ ያለው/ላት አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር፡፡ ዋና ዋና ኃላፊነቶች - የገቢ እና የወጪ ደብዳቤዎችን መመዝገብ፣ መያዝ እና ለሚመለከተው አካል ማድረስ። - የአስተዳደር እና የኦፕሬሽን ፋይሎችን በዘመናዊ መልኩ ማደራጀት (Filing System)። - ለስብሰባዎች አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ማዘጋጀት እና የስብሰባ ቃለ-ጉባኤ መያዝ። - የስልክ ጥሪዎችን እና እንግዶችን በአግባቡ ማስተናገድ። How to Apply አምልክት/ክች የሚለውን በመጫን ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

Deadline: Apr 25, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1