የቤት ለቤት የሽያጭ ሰራተኛ
Position:
Organization: black financial solution
Not Specified
የሚፈለገው ብዛት፡ 13 ባለሙያዎች (በእያንዳንዱ ፈረቃ)
የስራ ሰዓት (በፈረቃ)፡
- ከጠዋቱ 12፡30 — 5፡00 ሰዓት
- ከቀኑ 5፡00 — 9፡00 ሰዓት
- ከቀኑ 9፡00 — ምሽቱ 1፡00 ሰዓት
ደመወዝ፡ 8,000 ብር መነሻ እና 2,500 ብር የትራንስፖርት አበል
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
How to Apply
ልዩ ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ከተዘረዘሩት የስራ ሰዓቶች ውስጥ ሁለት የምትመርጡትን የፈረቃ ሰዓት በሲቪ (CV) ላይ በግልጽ መጥቀስ ይኖርባችኋል።
ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቻችሁን እና የህይወት ታሪካችሁን (CV) ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማቅረብ ትችላላችሁ፦
ቴሌግራም / ስልክ፡ +251 920 279 451 | +251 985 806 355
ኢሜል፡ blackconsultancy@gmail.com
የማመልከቻ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ።
Job Requirements Candidates must hold at least a high school diploma and are expected to manage client acquisition, product demonstrations, and sales targets while working flexible shifts. The role offers a monthly base salary of 8,000 ETB with an additional transportation allowance of 2,500 ETB, along with health insurance, paid holidays, and performance bonuses. How to Apply Prepare a concise CV highlighting your experience and education, list two preferred shifts on the first page, then email it to blackconsultancy@gmail.com or contact via WhatsApp/Telegram at +251 920 279 451 or phone at +251 985 806 355. The application window is open for the first 10 consecutive days from posting.Deadline: May 15, 2026, 12:00 AM
Location: Addis Ababa, Ethiopia
Amount: 13
