Accountant

Position:

Organization: AB Plast

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • በአካውንቲንግና ፋይናስ ተዛማጅ በሆነ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ ያላት

  • በአካውንቲንግ ወይም ፋይናንስ ዘርፍ ቢያንስ ሶስትአመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያላት ሆኖ ከዚህ ውስጥ ቢያንስ ሁለትአመት በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ውስጥ የሰራች፡፡

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ኤቢ ፕላስት ኃላ.የተ.የግል ማህበር ገርጂ ዩኒቲ ዩንቨርስቲ አካባቢ ከኢትዮ ፓርንትስ ት/ቤት አጠገብ በመገኘት ወይም ኢሜል አድራሻ:- ab.plastic@yahoo.com መመዝገብ ይችላሉ። 

Job Requirements Bachelor's Degree in Accounting, or in a related field of study, with relevant work experience, out of which 2 years in a Manufacturing Company How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ኤቢ ፕላስት ኃላ.የተ.የግል ማህበር ገርጂ ዩኒቲ ዩንቨርስቲ አካባቢ ከኢትዮ ፓርንትስ ት/ቤት አጠገብ በመገኘት ወይም ኢሜል አድራሻ:- ab.plastic@yahoo.com መመዝገብ ይችላሉ።

Deadline: May 15, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue