Accountant

Position:

Organization: Addis Ababa City Government Football Federation

Not Specified

  • ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት

  • የስራ ቦታ: በአ/አ/እ/ኳ/ፌዴሬሽን

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡የ መጀመሪያ ድግሪ ወይም ዲፐሎማ በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 2-4 ዓመት

የማመልከቻ መመሪያ፡

ከላይ በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ለመወዳደር የምትፈልጉ ጃንሜዳ በሚገኘው የፌዴሬሽኑ  ጽ/ቤት በግንባር በመቅረብ የማይመለስ የት/ማስረጃ እና የስራ ልምድ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ ወይም addisff17@gmail.com ወይም kofket162@gmail.com ላይ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ  ለ 5 ተከታታይ የስራ ቀናቶች መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ ፡ 0976160216 ይደውሉ

Job Requirements የመጀመሪያ ድግሪ ወይም ዲፐሎማ በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች ጃንሜዳ በሚገኘው የፌዴሬሽኑ  ጽ/ቤት በግንባር በመቅረብ የማይመለስ የት/ማስረጃ እና የስራ ልምድ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ ወይም በ addisff17@gmail.com ወይም kofket162@gmail ላይ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

Deadline: Mar 17, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1