Accounts and Trust Fund Administration Directorate
Position:
Organization: Federal Supreme Court of Ethiopia
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ፒ.ኤች.ዲ በአካውንቲንግ፣ አካውንቲንግ እና ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
የስራ ልምድ፡ ለመጀመሪያ ዲግሪ 10 ዓመት፣ ለሁለተኛ ዲግሪ 8 ዓመት እና ለፒ.ኤች.ዲ 6 ዓመት የስራ ልምድ ፤ ከዚህ ውስጥ ለመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመት፣ ለሁለተኛ ዲግሪ 4 ዓመት እና ለፒ.ኤች.ዲ 2 ዓመት በኃላፊነት የሰራ/ች
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ 32809
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ
ክህሎቶች
ICSMIS: IFMIS፣ ሊደርሺፕ እና ኮምዩኒኬሽን ስልጠና የወሰደ/ደች
በፍ/ቤቱ የስራ ባህሪ መሰረት የሚፈለገውን መልካም ስነ-ምግባር ያለው/ያላት
የማመልከቻ መመሪያ፡
አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን በኢሜል አድራሻችን fschrmd@fsc.gov.et ወይም ማስረጃዎቻችሁን ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ 6ኪሎ ፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ለሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 18 በአካል በመቅረብ ማመልከት ይችላሉ፡፡
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251111733130 ይደውሉ፡፡
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ፒ.ኤች.ዲ በአካውንቲንግ፣ አካውንቲንግ እና ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን በኢሜል አድራሻችን fschrmd@fsc.gov.et ወይም የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ 6ኪሎ ፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ለሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 18 በአካል በመቅረብ ማመልከት ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251111733130 ይደውሉ፡፡Deadline: May 25, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
