Advisor to the President
Position:
Organization: Federal Supreme Sharia Court
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
- የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ፒ.ኤች.ዲ በህግ፣ በሥራ አመራር፣ ሕዝብ አስተዳደር ፣ ሊደርሺፕ ፣ ፕሮጀከት ማኔጅመንት ፣ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ ፖለቲካል ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
- የስራ ልምድ፡ ለመጀመሪያ ዲግሪ 10 ዓመት፣ ለሁለተኛ ዲግሪ 8 ዓመት እና ለፒ.ኤች.ዲ 6 ዓመት በ ጽ/ቤት ኃላፊነት፣ በአስተዳደር፣ በማማከር፣ በማስተማር፣ በጥናት፣ በድጋፍና ክትትል፣ በህዝብ አመራር የስራ ልምድ ያለው፤ ከዚህ ውስጥ ለመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመት፣ ለሁለተኛ ዲግሪ 4 ዓመት እና ለፒ.ኤች.ዲ 2 ዓመት በኃላፊነት የሰራ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 32809
- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ክህሎቶች
- የፋይናንስ ሶፍት ዌር መጠቀም የሚችል
- IFMIS፣ ሊደርሺፕ፣ICSMIS እና ኮምዩኒኬሽን ስልጠና የወሰደ
የማመልከቻ መመሪያ፡
አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሳንፎርድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሸሪዓ ፍ/ቤት የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ፒ.ኤች.ዲ በህግ፣ በሥራ አመራር፣ ሕዝብ አስተዳደር ፣ ሊደርሺፕ ፣ ፕሮጀከት ማኔጅመንት ፣ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ ፖለቲካል ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሳንፎርድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሸሪዓ ፍ/ቤት የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡Deadline: May 24, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
