Alternative Home Development Technology Specialist I
Position:
Organization: Addis Ababa City Public Service and Human Resource Development Bureau
Not Specified
ብዛት፡ 1
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡
የመጀመሪያ ዲግሪ በሲቪል ኢንጅነሪንግ ፣ በኮንስትራክሽን ቴከኖሎጂና ማኔጅመንት፣ በአርክቴክቸር፣ በከተማ ፕላን፣ በከተማ ኢንጅነሪንግ፣ በድራፍቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር
አመልካቾች ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ እና ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ያለፉ መሆን አለባቸው
መመረቂያ ውጤታቸው ለወንዶች 3.5 ፣ ለሴቶች 3.00 ነጥብ በላይ መሆን አለበት፡፡
የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ዋና ዋና ኃላፊነቶች፡
የፕሮጀክት ሪፖርቶችን ማዘጋጀት እና መዝግቦችን በአግባቡ መያዝ
በግንባታ ቦታ ላይ የስራ እንቅስቃሴዎችን መከታተል እና የጥራት ቁጥጥር ላይ እገዛ ማድረግ
ከኢንጅነሮች፣ አርኪቴክቶች እና ሌሎች ባለሙያዎች ጋር በቡድን መስራት
አማራጭ የቤት ግንባታ ቴክኖሎጂዎችን (Alternative Housing Technologies) በመተግበር ላይ እገዛ ማድረግ
የግንባታ መመሪያዎች እና መደበኛ ስርዓቶች (Standards & Codes) መከተልን ማረጋገጥ
የማመልከቻ መመሪያ፡
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የሚከተለውን ሊንክ በመጫን መመዝገብ ትችላላችሁ፡ THIS LINK
ማንኛውም ተመዝጋቢ የናሽናል አይዲ ቁጥር ሊኖረው ይገባል፡፡ በተጨማሪም የመጀመሪያ ድግሪ ለሚጠየቁ የሥራ መደቦች የሀገር አቀፍ ፈተና መውጫ ያለፉበትን የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
Deadline: Apr 16, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
