Assistant Professor( Pathology )

Position:

Organization: Ethiopian Defense University

Not Specified

  • ብዛት:1

  • ደምወዝ: 18226 ብር

  • የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት

  • የስራ ቦታ፡ ቢሾፍቱ/አዲስ አበባ

የስራ መስፈርቶች

  •  የት/ት ዝግጅቶች: ማስተርስ ድግሪ በፓቶሎጂስት ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ: 1 አመት የሰራ/ች

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቢሾፍቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሰው ኃብት አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ dhrd@etdu.edu.et በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።

Job Requirements Master's Degree in pathologist or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቢሾፍቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሰው ኃብት አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ dhrd@etdu.edu.et በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።

Deadline: Apr 12, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue