Position:
Organization: Public Servant Social Security Agency
ብዛት፡ 3
የስራ ቦታ፡ ደቡብ ሪጅን/ ሐዋሳ/፤ ሪጅን፤ መሀል ሪጅን/መቀሌ/ አዲስ አበባ፣ ሰሜን ሪጅን
ደመወዝ፡ 31325 ብር
የት/ት ደረጃ፡ ሁለተኛ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ኦዲቲንግ፣ ኮርፖሬት ኦዲቲንግ፣ ሰርቲፋይድ አካውንቲንግና ኦዲቲንግ፣ የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር፣ ፋይናንሻል አካውንቲንግ፣ አካውንቲግ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፣ ኮፕሪቲቭ፣ አካውንቲንግ ወይም ኮፕሪቲቭ ፣ አካውንቲንግና ኦዲቲንግ
ሥራ ልምድ፡ 6/8 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ያለው ያላት ሆኖ ከዚህ ውስጥ 1 ዓመት በኃላፊነት የሰራ /የሰራች
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በሪጅን እና ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ሰራ ዋስትና አስተዳደር በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
ማሳሰቢያ ፡ ከላይ በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ለመወዳደር የምታመለክቱ እድሜ እስከ 40 አመት ዓመት ሲሆን ለቡድን መሪነት እና ለቅርጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የስራ መደብ የምታመለክቱ እድሜ እስከ 45
ለምዝገባ ስትመጡ : ከግል ድርጅቶች የተሰጠ ከሆነ የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ከገቢዎች መ/ቤት ግብር ስልመክፈሉ በደብዳቤ መገለፅ አለበት
የክልሉን ቋንቋ መናገርና መጻፍ የምትችሉ መሆን አለበት፡፡ ለበለጠ መረጃ +251111240590 መደወል ይችላሉ።
Job Requirements Master's or Bachelor's Degree in Economics, Auditing, Corporate Auditing, Certified Accounting and Auditing, Government Financial Management, Financial Accounting, Accounting, Business Management, Management, Corporate, Accounting or Corporate, Accounting and Auditing or in a related field of study with relevant work experience, out of which 1 year worked in a responsible position Work Location: Southern Region/ Hawassa/; Region; Central Region/ Mekelle/ Addis Ababa, Northern Region How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በሪጅን እና ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ሰራ ዋስትና አስተዳደር በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251111240590 መደወል ይችላሉ።Deadline: May 26, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 9