Branch Coordinator

Position:

Organization: SNFD Bakery PLC

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ ፡- ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በሆቴል ማናጅመንት ፣ በማርኬቲንግ ማናጅመንት ፣ በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች

የስራ ልምድ፡- 1 አመትና ከዛ በላይ

ብዛት ፡ 6/ስድስት/

ደመወዝ፡- ሰርቪስ ቻርጅን ጨምሮ የተጣራ 15,000 /አስራ አምስት ሺ ብር/

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • ዕለታዊ ኦፕሬሽኖች ማስተባበር እና የስራ እንቅስቃሴ በትክክል እንዲፈጸም ማረጋገጥ።

  • የደንበኞችን ጥያቄዎች፣ አቤቱታዎች እና አገልግሎት ጉዳዮች በሙያዊ መንገድ መመልስ።

  • ከአስተዳደር የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ስራዎች መፈጸም።

  • የቅርንጫፉን ሰነዶች እና መዝገቦች በትክክል ማደራጀት እና መጠበቅ።

ክህሎት

  • መሠረታዊ የኮምፒውተር እውቀት ያለው/ያላት

  • የእንግሊዝኛ ቋንቋ ቢችል ይመረጣል

  • የሊደርሺኘ አቅም ያለው/ያላት

የማመልከቻ መመሪያ

ከላይ የተገለፀውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን በኢሜል አድራሻችን mulmulhr@gmail.com በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

አመልካቾች  ተያዥ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

Job Requirements ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በሆቴል ማናጅመንት ፣ በማርኬቲንግ ማናጅመንት ፣ በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - ዕለታዊ ኦፕሬሽኖች ማስተባበር እና የስራ እንቅስቃሴ በትክክል እንዲፈጸም ማረጋገጥ። - የደንበኞችን ጥያቄዎች፣ አቤቱታዎች እና አገልግሎት ጉዳዮች በሙያዊ መንገድ መመልስ። - ከአስተዳደር የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ስራዎች መፈጸም። - የቅርንጫፉን ሰነዶች እና መዝገቦች በትክክል ማደራጀት እና መጠበቅ። How to Apply ከላይ የተገለፀውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን በኢሜል አድራሻችን mulmulhr@gmail.com በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

Deadline: Apr 20, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 6