Branch Manager
Position:
Organization: Public Servants' Social Security Administration
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ በአካውንቲንግ፣ በኢኮኖሚክስ፣ በሰው ሃብት ሥራ አመራር፣ በህዝብ አስተዳደርና ልማት ሥራ አመራር፣ በሶሾሎጂ፣ በሶሻል ሴኩሪቲ ማኔጅመንት፣ በሕግ፣ በሶሾል ኘሮቴክሽን ማጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት አድሚኒስትሬሸን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
የስራ ልምድ፡ ለመጀመሪያ ዲግሪ 9 ዓመት እና ለሁለተኛ ዲግሪ 7 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት ፤ ከዚህ ውስጥ 2 ዓመት በኃላፊነት ላይ የሰራ/ች
ብዛት፡ 2
ደመወዝ፡ 45781
የስራ ቦታ፡ ጎባ፣ ዳውሮ ቅ/ጽ/ቤት
የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ
የማመልከቻ መመሪያ፡
አመልካቾች የትምህርት፣ የስራ ልምድ ማስረጃቸውን እና የልደት ዘመን የሚገልጽ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ዋና መ/ቤት 4 ኪሎ ወደ ቀበና በሚወስደው መንገድ ወ.ክ.ማ. ፊት ለፊት ቢሮ ቁጥር 505 በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
ማስታወሻ፡ ከግል ድርጅቶች የተሰጠ የስራ ልምድ ከሆነ ከገቢዎች መ/ቤት የመንግስት የስራ ግብር ስለመክፈሉ የተፃፈ ደብዳቤ በተጨማሪም የስነ-ምግባር ችግር የሌለባችሁ መሆኑን የሚገልጽ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ አመልካቾች እድሜያቸው እስከ 45 ዓመት መሆን ይኖርበታል፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0111240590 ወይም 011232716 ይደውሉ፡፡
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ በአካውንቲንግ፣ በኢኮኖሚክስ፣ በሰው ሃብት ሥራ አመራር፣ በህዝብ አስተዳደርና ልማት ሥራ አመራር፣ በሶሾሎጂ፣ በሶሻል ሴኩሪቲ ማኔጅመንት፣ በሕግ፣ በሶሾል ኘሮቴክሽን ማጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት አድሚኒስትሬሸን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች የትምህርት፣ የስራ ልምድ ማስረጃቸውን እና የልደት ዘመን የሚገልጽ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ዋና መ/ቤት 4 ኪሎ ወደ ቀበና በሚወስደው መንገድ ወ.ክ.ማ. ፊት ለፊት ቢሮ ቁጥር 505 በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ ማስታወሻ፡ ከግል ድርጅቶች የተሰጠ የስራ ልምድ ከሆነ ከገቢዎች መ/ቤት የመንግስት የስራ ግብር ስለመክፈሉ የተፃፈ ደብዳቤ በተጨማሪም የስነ-ምግባር ችግር የሌለባችሁ መሆኑን የሚገልጽ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ አመልካቾች እድሜያቸው እስከ 45 ዓመት መሆን ይኖርበታል፡፡Deadline: May 24, 2026, 12:00 AM
Location: Arat Killo
Amount: 2
