Position:
Organization: Ethiopian Orthodox Tewahido Church
የት\ት አይነት፡ ቲቪቲ ዲፕሎማ III በግብይት፣ በኢኮኖሚክስብ፣ በአካውንቲንግ፣ በአስተዳደር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 2 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 5 ኪሎ ከመንበረ ፓትሪያርክ ቅድስት ማርያም ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251111266621 ይደውሉ።
Deadline: May 12, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1