Position:
Organization: Ethiopian Technology Authority (ETA)
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ 6940
የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት
የት/ት ደረጃ፡ ቲቪኢቲ ደረጃ 3 ወይም ዲፕሎማ በቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን፣ ሂዩማን ሪሶርስ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 2 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መገናኛ አምቼ ጎን የጥራት መንደር ግቢ ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን ቢሮ የብቃትና የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ የስራ ክፍል በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25111130866 ይደወሉ፡፡
Deadline: Oct 17, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1