Chief of Security and Safety Shift

Position:

Organization: Dembel City Center

Not Specified

  • ብዛት፡ 3

  • ጾታ፡ ወንድ

የስራ መስፈርቶች

የት/ት ደረጃ፡ በዲፕሎማ በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

የስራ ልምድ፡ 5 ዓመት ሆኖ ከዚህ ውስጥ በተለያዩ የጥበቃ ተቋማት፣ በመደበኛ ውትድርና ወይም በፖሊስ ሰራዊት ውስጥ የሠራና በአመራርነት ለ2ዓመት ያገለገለ

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቦሌ መንገድ ደምበል ሲቲ ሴንተር አስተዳደር ቢሮ የሰው ኃይል አስተዳደር ክፍል በአካል መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251115547824 መደወል ይችላሉ።

Job Requirements Diploma in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቦሌ መንገድ ደምበል ሲቲ ሴንተር አስተዳደር ቢሮ የሰው ኃይል አስተዳደር ክፍል በአካል መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251115547824 መደወል ይችላሉ።

Deadline: Jun 11, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 3

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue