- የቅጥር ሁኔታ፡ በጊዜዊነት
- ጾታ፡ ሴት
- እድሜ፡ 35 አመት በታች
የስራ መስፈርቶች
- የት/ት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በሙያው 1 አመት የሰራ/ች ዓመት
የማመልከቻ መመርያ፡
- አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አማ ዋና መ/ቤት አድራሻ ከጎተራ ወደ ወሎ ሰፈር በሚወስደውች መንገድ ላይ ወንጌልላዊት ህንጻ አካባቢ ካሳ ታወር ህንጻ ፊት ለፊት ሜይስዊ ህንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251918868686/+25113597611 መደወል ይችላሉ።
Job Requirements
Completion of 8th Grade with relevant work experience
How to Apply
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አማ ዋና መ/ቤት አድራሻ ከጎተራ ወደ ወሎ ሰፈር በሚወስደውች መንገድ ላይ ወንጌልላዊት ህንጻ አካባቢ ካሳ ታወር ህንጻ ፊት ለፊት ሜይስዊ ህንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251918868686/+25113597611 መደወል ይችላሉ።