Clinical Nurse

Position:

Organization: Addis Ababa City Administration

Not Specified

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ፡ 6443

  • የስራ ቦታ ፡ አቃቂ ቅርንጫፍ ቄራ

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ ዲፕሎማ በክሊኒካል ነርስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 2 አመት

የማመልከቻ መመሪያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያ ቤት የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25114667511 ይደውሉ፡፡

Job Requirements Diploma in Clinical Nurse or a related field with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያ ቤት የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25114667511 ይደውሉ፡፡

Deadline: Sep 2, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue