Communication Studies Specialist III
Position:
Organization: FDRE Government Communication Service
Not Specified
ብዛት፡1
ደመወዝ፡ 16348
የስራ መስፈርቶች፡
የትምህርትደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ የሕዝብ ግንኙነት፤ የሚዲያ፣ የቋንቋና የውጭ ቋንቋ ሊትሬቸር ፣ ጆርናሊዝም እና ኮምዩኒኬሸን፤በጋዜጠኝነት፤ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ፖለቲካል ሳይንስ፤ በቋንቋና ስነ-ጽሑፍ፤ በስነ ጽሑፍ፤ ቋንቋ (አማርኛ፣ እንግሊዝኛ) ኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት፤ ሕዝብ ግንኙነት፣ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፤ በሚዲያ፣ ቋንቋና የውጭ ቋንቋ ሊትሬቸር፣ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ሊትሬቸር፣ ፎክለር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ ዓመት
የማመልከቻ መመሪያ:
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ 4 ኪሎ አብርሆት ቤተ-መጽሐፍት አጠገብ የመንግሥት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት መ/ቤት መሬት ላይ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡በተጨማሪም የCOC ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እና መንግሥታዊ ካልሆኑ መ/ቤቶች የሚቀርቡ የሥራ ልምዶች በወቅቱ ግብር የተገበረባቸው ስለመሆኑ መረጃ መቅረብ ይኖርበታል።
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ የሕዝብ ግንኙነት፤ የሚዲያ፣ የቋንቋና የውጭ ቋንቋ ሊትሬቸር ፣ ጆርናሊዝም እና ኮምዩኒኬሸን፤በጋዜጠኝነት፤ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ፖለቲካል ሳይንስ፤ በቋንቋና ስነ-ጽሑፍ፤ በስነ ጽሑፍ፤ ቋንቋ (አማርኛ፣ እንግሊዝኛ) ኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት፤ ሕዝብ ግንኙነት፣ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፤ በሚዲያ፣ ቋንቋና የውጭ ቋንቋ ሊትሬቸር፣ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ሊትሬቸር፣ ፎክለር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ 4 ኪሎ አብርሆት ቤተ-መጽሐፍት አጠገብ የመንግሥት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት መ/ቤት መሬት ላይ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡በተጨማሪም የCOC ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እና መንግሥታዊ ካልሆኑ መ/ቤቶች የሚቀርቡ የሥራ ልምዶች በወቅቱ ግብር የተገበረባቸው ስለመሆኑ መረጃ መቅረብ ይኖርበታል።Deadline: Apr 7, 2026, 12:00 AM
Location: Piazza
Amount: 1
