Crusher Operator

Position:

Organization: Gemshu Beyene Construction PLC

Not Specified

የቅጥር ሁኔት፡ በቋሚነት

የስራ ቦታ፡ ሸገር ከተማ ኩራ ጂዳ ክ/ከተማ

ደመወዝ፡ በስምምነት

ብዛት፡ 1

የስራ መስፈርቶች

የት/ት ደረጃ፡ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና በመሽኑ ላይ ስልጠና ሰርተፍኬት ያለው/ት

የስራ ልምድ፡ ሙያው ቢያንስ 5 ዓመት የሠራ/ች

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ ኦሮሚያ ኢንተርናሽንል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንፃ 2ኛ ፎቅ በአካል በመኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251116621182

ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር

Job Requirements Completion of 10th Grade with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ ኦሮሚያ ኢንተርናሽንል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንፃ 2ኛ ፎቅ በአካል በመኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251116621182

Deadline: Jun 7, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue