Position:
Organization: Addis Ababa Water and Sewerage Authority (AAWSA)
ብዛት፡1
ደመወዝ:በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የስራ ቦታ፡ ኮልፌ
የት/ት ደርጃ: ዲፕሎማ በደንበኞች አያያዝ፣ ጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር ፣ማርኬቲንግ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ: 2 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይህን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ +25113696071 ይደውሉ።
Deadline: Aug 30, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1