Director of Planning and Transformation Department
Position:
Organization: Elet Derash Eridata Transport Company
Not Specified
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ 43632
የሰራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የስራ መስፈርቶች
የት/ት ደረጃ፡ ማስተርስ ወይም የመጀመሪያ ድግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ስታትስቲክስ፣ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 10-8 አመት፣ ከዚህም ውስጥ 4/5 አመት በሃላፊነት የሰራ/ች
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቃሊቲ ሸገር ዳቦ መጋገሪያ ፊት ለፊት ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ካለበት ህንፃ ጀርባ 200 ሜትር ወደ ውስጥ የሚያስገባውን ፒስታ መንገድ ይዞ በሚገኘው መ ቤታችን የሰው ሃብት ማሟላትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ ወይም አዳማ በሚገኘው የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚኒኬሽን ማዕከላዊ መጋዘን ቢሮ ቁጥር 5 በአካል መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114390075/+251961953321 መደወል ይችላሉ።
Deadline: Dec 9, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
