Director, Planning and Business Development Department

Position:

Organization: Tikur Abay Transport PLC

Not Specified

  • ብዛት: 1

  • ደመወዝ: 48000

  • የስራ ቦታ: አዲስ አበባ

የስራ መስፍርቶች:

  • የት/ት ደርጃ: ማስተርስ ወይም የመጀመሪያ ድግሪ በኢኮኖሚክስ፣በማኔጅመንት፣በማርኬቲንግ፣በአለምአቀፍ ንግድ ስራዎች፣በስታቲስቲክስ፣በፕሮጀክት ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር ከዚህ ውስጥ 5 አመት ማኔጀር የሰራ/ች

  • የስራ ልምድ: 9-11 አመትከዚህ ውስጥ 5 አመት በማኔጀር የሰራ/ች

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ኮምቦልቻ ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 004፣አዲስ አበባ ለገሃር አመልድ ህንጻ 8ኛ ፎቅ የሰው ሃብት አስተደደር፣ልማትና ጠቅላላ አገልግሎት አስተባባሪ ቢሮ፣አዳማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በከልቻ ግቢ ጥቁር ዓባይ ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አስተዳደር ቢሮ፣ባሕር ዳር አብቁተ አዲሱ ህንጻ አጅኘ ቀበሌ 10 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251335515277/+251115575115/+251221126486 ይደውሉ።


Job Requirements Master's or Bachelor's Degree in Economics, Management, Marketing, International Business, Statistics, Project Management, or related field of study with relevant work experience. Out of which 5 years as Manager How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ኮምቦልቻ ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 004፣አዲስ አበባ ለገሃር አመልድ ህንጻ 8ኛ ፎቅ የሰው ሃብት አስተደደር፣ልማትና ጠቅላላ አገልግሎት አስተባባሪ ቢሮ፣አዳማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በከልቻ ግቢ ጥቁር ዓባይ ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አስተዳደር ቢሮ፣ባሕር ዳር አብቁተ አዲሱ ህንጻ አጅኘ ቀበሌ 10 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር1በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251335515277/+251115575115/+251221126486 ይደውሉ።

Deadline: Sep 13, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue