Distribution Manager

Position:

Organization: SNFD Bakery PLC

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ

  • የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ ሎጂስቲክስ፣ ሰፕላይ ቼይን፣ ማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች

የስራ ልምድ

  • 5 ዓመት እና ከዚያ በላይ በስርጭት፣ ሎጂስቲክስ፣ ሽያጭ አስተዳደር ወይም በተዛማጅ የስራ መስክ ልምድ ያለው/ላት

  • የቡድን አመራር ልምድ ይመረጣል

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የምርት ስርጭት ዕቅድ ማዘጋጀት እና ማስፈጸም

  • የትዕዛዝ እና የምርት እንቅስቃሴ መከታተል

  • ከመጋዘን፣ ሽያጭ፣ ትራንስፖርት እና ፋይናንስ ክፍሎች ጋር ቅንጅት ማድረግ

  • የስርጭት ሰራተኞችን መመሪያ መስጠት እና አፈጻጸማቸውን መገምገም

  • የዕቃ እጥረት ወይም መዘግየት ችግኝ መፍታት

  • የስርጭት ሪፖርቶችን ማዘጋጀት እና ለአስተዳደር ማቅረብ

  • የእቃ ደህንነት እና የጥራት መስፈርቶች መጠበቃቸውን ማረጋገጥ

  • የደንበኞች ቅሬታ በፍጥነት መፍታት

ክህሎቶች

  • ጥሩ የኮሙኒኬሽን ክህሎት

  • የችግር መፍትሄ ችሎታ

  • የሪፖርት አዘገጃጀት ችሎታ

  • የማይክሮሶፍት ኦፊስ እና ኢ.አር.ፒ( ERP) ሲስተም እውቀት ያለው/ላት

  • የእቅድ እና የአደረጃጀት ችሎታ

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምሀርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በኢሜል አድራሻችን: mulmulhr@gmail.com ወይም አባሃዋ መ/ቤት አጠገብ ሙልሙል ዳቦ ፋብሪካ ወይም 22 ድንበሯ ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

ማስታወሻ፡ አመልካቾች ዋስ ማቅረብ የሚችሉ እና የመኖሪያ አድራሻቸው ለለቡ መብራት ቅርብ የሆነ ቢሆን ይመረጣል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251114624401 ይደውሉ፡፡

Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ ሎጂስቲክስ፣ ሰፕላይ ቼይን፣ ማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - የምርት ስርጭት ዕቅድ ማዘጋጀት እና ማስፈጸም - የትዕዛዝ እና የምርት እንቅስቃሴ መከታተል - ከመጋዘን፣ ሽያጭ፣ ትራንስፖርት እና ፋይናንስ ክፍሎች ጋር ቅንጅት ማድረግ - የስርጭት ሰራተኞችን መመሪያ መስጠት እና አፈጻጸማቸውን መገምገም - የዕቃ እጥረት ወይም መዘግየት ችግኝ መፍታት - የስርጭት ሪፖርቶችን ማዘጋጀት እና ለአስተዳደር ማቅረብ - የእቃ ደህንነት እና የጥራት መስፈርቶች መጠበቃቸውን ማረጋገጥ - የደንበኞች ቅሬታ በፍጥነት መፍታት How to Apply አመልካቾች የትምሀርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በኢሜል አድራሻችን: mulmulhr@gmail.com ወይም አባሃዋ መ/ቤት አጠገብ ሙልሙል ዳቦ ፋብሪካ ወይም 22 ድንበሯ ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ ማስታወሻ፡ አመልካቾች ዋስ ማቅረብ የሚችሉ እና የመኖሪያ አድራሻቸው ለለቡ መብራት ቅርብ የሆነ ቢሆን ይመረጣል፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251114624401 ይደውሉ፡፡

Deadline: May 22, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1