Driver
Position:
Organization: AHMED ABDULAHI
Not Specified
Job Requirement
የትምህርት ደረጃ : 10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ ያጠናቀቀ እና ደረቅ3/4 መንጃ ፍቃድ ያለው
የስራ ልምድ፡ ከ3- 5 ዓመት ልምድ ያለው
ብዛት: 2
ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የስራ ቦታ፡ አ.አ
How to Apply
ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ተ/ሀይማኖት በሚገኘው የድርጅታችን ዋና መ/ቤት በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0956-993799 ይደውሉ፡፡
Job Requirements 10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ ያጠናቀቀ እና ደረቅ3/4 መንጃ ፍቃድ ያለው How to Apply ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ተ/ሀይማኖት በሚገኘው የድርጅታችን ዋና መ/ቤት በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0956-993799 ይደውሉ፡፡Deadline: Apr 21, 2026, 12:00 AM
Location: Tekelehayimanot
Amount: 2
