Driver and Case Manager

Position:

Organization: Medhin Fana Transport, Logistic & Business SC

Not Specified

የስራ መደብ መጠሪያ፡ ሹፌርና ጉዳይ አስፈፃሚ

የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

ብዛት፡ 1

ደመወዝ፡ በስምምነት

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

የስራ መስፈርቶች፡

የትምህርት ደረጃ፡ 10ኛ/12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ፣ የሞተር ዳይክል እና የቀላል ተሽከርካሪ የማሽከርከር መንጃ ፈቃድ ያለው

የስራ ልምድ፡ 2 አመት

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ጎተራ ማሳለጫ መንገድ OLA ማደያ ወደ ወሎ ሰፈር አቅጣጫ በተለምዶ መጠሪያ "አቦኝ ህንፃ" 50 ሜትር ገባ ብሎ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ +251114708186/+251913300714 መደወል ይችላሉ

Job Requirements Completion of 12th or 10th Grade with relevant work experience and a Motor Vehicle or Vehicle Driving License How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ጎተራ ማሳለጫ መንገድ OLA ማደያ ወደ ወሎ ሰፈር አቅጣጫ በተለምዶ መጠሪያ "አቦኝ ህንፃ" 50 ሜትር ገባ ብሎ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114708186/+251913300714 መደወል ይችላሉ

Deadline: May 10, 2025, 12:00 AM

Location: Nifas Silk

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue