Position:
Organization: Addis Ababa City Administration Culture, Arts and Tourism Bureau
ብዛት: 1
ደመወዝ፡ 6058 ብር የቤት አበል 1500
ተፈላጊ የት/ደረጃ: በደረጃ ወይም ዲፕሎማ በፕሮኪዩርመንት፣ ሎጂስቲክስ እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት፣ ማርኬቲንግ ሰፕላይ ማኔጅመንት, ፐብሊክ ፐሮኪዩርመንት አካውንቲንግና ፋይናንስ ኣካውንቲንግ፣ ቢዝነስ አስተዳደር፣ ማኔጅመንት ቴክኒከና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 6 አመት በላይ በእርሻና ከብት እርባታ ሙያ የሥራ ልምድ ያለው
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ፍላሚንጎ ምርጫ ቦርድ ጀርባ 7ኛ ፎቅ የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25111264405 መደወል ይችላሉ።
Job Requirements Completion of 10th Grade with a valid grade 3 driver's license and relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ፍላሚንጎ ምርጫ ቦርድ ጀርባ 7ኛ ፎቅ የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25111264405 መደወል ይችላሉ።Deadline: Jul 4, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1