Driver

Position:

Organization: LeDeG Midwifery College Charity Organization

Not Specified

ለደግ ሚድዋይፍሪ ኮሌጅ የበጎ አድራጎት ድርጅት

ብዛት፡ 1

ደመወዝ፡ በስምምነት

የመኖሪያ አድራሻ: ለስድስት ኪሎ ቅርብ የሆነ

ዋና ዋና ህላፊነቶች

  • የተሽከርካሪ ቴክኒካል እውቀት ያለው

  • ከድርጅት ደብዳቤ ዋስ ማቅረብ የሚችል

  • ታማኝ ንቁ አስተዋይ እና ጥሩ የስራ ተነሳሽነት ያለው

  • የትራፊክ ህጎችን እና መርሀ ግብሮችን በሚያከብርበት ጊዜ አሽከርካሪ ተሳፋሪወችን፤ዕቃዎችን ወይም ቁሳቁሶችን በደህና ወደ መድረሻቸው የማጓጓዝ ኃላፊነት አለበት

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ር ደረጃ፡ የመንጃ ፍቃድ አይነት ህዝብ አንድ  ወይም የድሮ ሶስተኛ  ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው

  • የስራ ልምድ፡  አግባብነት ከሆነ 4 አመት የሰራ ልምድ እና ከዚያ በላ

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ ከየካቲት ሆስፒታል ወረድ ብሎ በላይ ዘለቀ ት/ቤት ፊት ለፊት አንደኛ ፎቅ የሰው ሀይል ቢሮ በአካል በመኘት መመዝገብ ይችላሉ።

Job Requirements A Valid Public 1/ Previous Grade 3 Driving License and relevant work experience Duties & Responsibilities: - Possess technical knowledge of vehicles - Be able to provide a letter of guarantee from the organization - Be trustworthy, alert, and have a good work ethic - The driver is responsible for transporting passengers, goods, or materials safely to their destinations while adhering to traffic laws and regulations How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ ከየካቲት ሆስፒታል ወረድ ብሎ በላይ ዘለቀ ት/ቤት ፊት ለፊት አንደኛ ፎቅ የሰው ሀይል ቢሮ በአካል በመኘት መመዝገብ ይችላሉ።

Deadline: Aug 22, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue