Driver/ Mechanic

Position:

Organization: FDRE Public Procurement and Property Authority

Not Specified

ብዛት፡1

ደመወዝ፡ 12566

የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

የስራ መስፈርቶች

በቀድሞ የትምህርት ሥርዓት 12ኛ ክፍል በአዲሱ የትምህርት ሥርዓት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ፣ በአውቶ መካኒክ ስልጠና ሰርተፊኬት ያለው ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር በተጨማሪም 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው

የስራ ልምድ፡4 ዓመት

የማመልከቻ መመሪያ:

አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ የሰማእታት ሀውልት ፊት ለፊት በሚገኘው የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የሰው ሃብት ቢሮ በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡(መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃዎች በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል።

Job Requirements በቀድሞ የትምህርት ሥርዓት 12ኛ ክፍል በአዲሱ የትምህርት ሥርዓት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ፣ በአውቶ መካኒክ ስልጠና ሰርተፊኬት ያለው ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር በተጨማሪም 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው......................................... How to Apply አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ የሰማእታት ሀውልት ፊት ለፊት በሚገኘው የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የሰው ሃብት ቢሮ በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡(መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃዎች በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል።)

Deadline: Mar 24, 2026, 12:00 AM

Location: 6 kilo

Amount: 1