Position:
Organization: ASAL PLC
ብዛት፡ 2
ደመወዝ፡ በስምምነት
የስራ ቦታ: አዲስ አበባ
የት/ት ደርጃ፡ የድሮው 3ኛ ደርጃ፣ደረቅ 1፣ህዝብ 1 መንጃ ፍቃድ አግባብ ካለው የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 4 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቃሊቲ ውኃ ልማት ወደ ወርቁ ሰፍር በሚወስደው መንገድ 200ሜ ገባ ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወርቁ ሠፍር ቅርንጫፍ ያለበት ህንጻ ላይ 1ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114395812/+251114395809/+251913252900 ይደውሉ።
Job Requirements Previous Class 3 Driver's license or Class 1 with relevant work experience. How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቃሊቲ ውኃ ልማት ወደ ወርቁ ሰፍር በሚወስደው መንገድ 200ሜ ገባ ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወርቁ ሠፍር ቅርንጫፍ ያለበት ህንጻ 1ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114395812/+251114395809/+251913252900 ይደውሉ።Deadline: Sep 8, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 2