Engineering Procurement and Contract Preparation Engineer-I
Position:
Organization: Addis Ababa City Public Service and Human Resource Development Bureau
Not Specified
ብዛት፡3
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡
የመጀመሪያ ዲግሪ በሲቪል ኢንጅነሪንግ ፣ በኮንስትራክሽን ቴከኖሎጂና ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር
አመልካቾች ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ እና ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ያለፉ መሆን አለባቸው
መመረቂያ ውጤታቸው ለወንዶች 3.5 ፣ ለሴቶች 3.00 ነጥብ በላይ መሆን አለበት፡፡
የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ዋና ዋና ኃላፊነቶች፡
የኮንትራት ሰነዶች ማዘጋጀት፣ ማሻሻል እና ማስተካከል
ከሕግ እና ከድርጅቱ መመሪያዎች ጋር የሚስማሙ ኮንትራቶች መረጋገጥ
የግዥ እና የኮንትራት መረጃዎችን በትክክል መመዝገብ እና መዝግብ ማቆየት
የግዥ ሂደቶች (Procurement Process) በመከታተል
የተለያዩ አቅራቢዎችን የቴክኒክ እና የዋጋ ግምገማ ማድረግ
የማመልከቻ መመሪያ፡
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የሚከተለውን ሊንክ በመጫን መመዝገብ ትችላላችሁ፡ THIS LINK
ማንኛውም ተመዝጋቢ የናሽናል አይዲ ቁጥር ሊኖረው ይገባል፡፡ በተጨማሪም የመጀመሪያ ድግሪ ለሚጠየቁ የሥራ መደቦች የሀገር አቀፍ ፈተና መውጫ ያለፉበትን የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
Deadline: Apr 17, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 3
