Ethics, Anti-Corruption, and Good Governance Director

Position:

Organization: Federal Supreme Sharia Court

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ፒ.ኤች.ዲ በሳይኮሎጂ ፣ በሶሶዮሎጂ ፣ በፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ ማኔጅመንት፣ በህግ ፣ በፕብሊክ አድምንስትሬሽን፣ በቢዝነስ አድምንስትሬሽን፣ መልካም አስተዳደርና አመራር፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ፣ በስነምግባርና ስነ-ዜጋ፣ ፍልስፍና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች

  • የስራ ልምድ፡ ለመጀመሪያ ዲግሪ 10 ዓመት እና ለሁለተኛ ዲግሪ 8 ዓመት እና ለፒ.ኤች.ዲ 6 ዓመት የስራ ልምድ ፤ ከዚህ ውስጥ ለመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመት፣ ለሁለተኛ ዲግሪ 4 ዓመት እና ለፒ.ኤች.ዲ 2 ዓመት በኃላፊነት የሰራ/ች

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ፡ 30086

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ክህሎቶች

  • የቴክኒካል ሪፖርቶች ትንተና ዕውቀት ያለው/ላት

  • ዕቅድ ትንተናና ሪፖርት ዝግጅትችሎታ ያለው/ላት

  • መልካም የሆነ የሥራ ግንኙነት መፍጠር የሚችል

  • መሠረታዊ የኮምፕዩተር ዕውቀት ያለው/ላት

  • የማኔጅመንት መርሆችና ተሞክሮዎች ችሎታ ያለው/ላት

  • የስነምግባርና መልካም አስተዳደር በቂ ዕውቀት ያለው/ላት

የማመልከቻ መመሪያ፡

አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሳንፎርድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሸሪዓ ፍ/ቤት የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ፒ.ኤች.ዲ በሳይኮሎጂ ፣ በሶሶዮሎጂ ፣ በፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ ማኔጅመንት፣ በህግ ፣ በፕብሊክ አድምንስትሬሽን፣ በቢዝነስ አድምንስትሬሽን፣ መልካም አስተዳደርና አመራር፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ፣ በስነምግባርና ስነ-ዜጋ፣ ፍልስፍና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሳንፎርድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሸሪዓ ፍ/ቤት የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

Deadline: May 24, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1