Executive Assistant

Position:

Organization: Ethiopian Mineral Corporation

Not Specified

  • ደመወዝ፡ 7000 ብር

  • ብዛት፡ 1

  • የስራ ቦታ፡ በዋናው መ/ቤት

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት

  • እድሜ ለቢኤስሲ 25፣ ለኤምስሲ 30

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ: የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት ወይም ዲፕሎማ በቢሮ አስተዳደር፣ ሴክሬተሪያል ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

  • የሥራ ልምድ: 2/6 አመት GPA 3.2- 3.5

የማመልከቻ መመርያ

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 22 ማዞሪያ ከአውራሪስ ሆተል ጀርባ በአካል መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25116611362 ይደውሉ።

Job Requirements Bachelor's Degree or Diploma in Management, Office Administration, Secretarial Science or in a related field of study with relevant work experience GPA 3.2- 3.5 How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 22 ማዞሪያ ከአውራሪስ ሆተል ጀርባ በአካል መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25116611362 ይደውሉ።

Deadline: Apr 28, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue