Executive Secretary

Position:

Organization: Addis Ababa Traffic Management Agency

Not Specified

  • ብዛት፡ 15

  • ደመወዝ፡ 7424

የሰራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ ቲቪኢቲ ወይም ዲፕሎማ በጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር፣ ሴክሬታሪያል ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 4 አመት

የማመልከቻ መመሪያ

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከ22 ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ መክሊት ህንጻ 10ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 06 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +251913045587 ይደውሉ፡፡

Job Requirements TVET Level 3 or Diploma in Secretarial & Office Management or in a related field of study with relevant work experience. How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከ22 ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ መክሊት ህንጻ 10ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 06 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +251913045587 ይደውሉ፡፡

Deadline: Oct 14, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 15

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue