Factory General Manager

Position:

Organization: Muzien and his Children Plc

Not Specified

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

  • ደመወዝ፡ በስምምነት

  • ብዛት፡ 1

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ ማስተርስ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በህዝብ አስተዳደር፣ ሂሳብ አያያዝ፣ ኢኮኖሚስት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

  • የስራ ልምድ፡ 5/10 አመት የሰራ/ች የስራ/ች ከዚህ ውስጥ 7 አመት በሃላፊነት የሰራ/ች

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሙዛይንባ ልጆች ሃ/የተ/የግ/ማህበር ከአዲስ አበባ ወደ ጅማ ከሚወስደው መንገድ ተገንጥሎ ቡታጅራ በሚወስደው መንገድ 8 ሜትር ገባ ብሎ በአካል በመገኘት ወይም በፖስታ ሳጥን ቁጥር 27234 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251929901555 መደወል ይችላሉ።

Job Requirements Master's or Bachelor's Degree in Public Administration, Accounting, Economics or in a related field of study with relevant work experience, out of which 7 years worked in a responsible position How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሙዛይንባ ልጆች ሃ/የተ/የግ/ማህበር ከአዲስ አበባ ወደ ጅማ ከሚወስደው መንገድ ተገንጥሎ ቡታጅራ በሚወስደው መንገድ 8 ሜትር ገባ ብሎ በአካል በመገኘት ወይም በፖስታ ሳጥን ቁጥር 27234 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251929901555 መደወል ይችላሉ።

Deadline: May 20, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue