Finance Administration Officer I

Position:

Organization: Ethiopian Electric Power Corporation

Not Specified

ብዛት፡ 1

የስራ ቦታ፡ በድርጅቱ ውስጥ ባሉን ክፍት ቦታዎች

ደሞዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ፡

  • የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር

  • አመልካቾች ከ2015 ዓ.ም ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ እና የመውጫ ፈተና /Exit Exam/ የወሰዱ መሆን አለባቸው፡፡

  • የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ፣ ለሴቶች 2.75 እና ከዛ በላይ መሆን አለበት፡፡

የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች፡

  • የተለያዩ የፋይናንስ ሪፖርቶችን ማዘጋጀት እና ለኃላፊዎች ማቅረብ

  • የድርጅቱን የፋይናንስ ፖሊሲና ደንቦች መከተል

  • የገቢና ወጪ መዝገቦችን በትክክል መመዝገብ እና መቆጣጠር

  • የድርጅቱን የገንዘብ እንቅስቃሴን መከታተል

  • የፋይናንስ ፋይሎችን በአግባቡ ማደራጀት

  • የተለያዩ የፋይናንስ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ መመሪያ መሰረት መፈፀም

የማመልከቻ መመሪያ፡

  • መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የሚከተለውን ሊንክ በመጫን መመዝገብ ትችላላችሁ፡ THIS LINK

  • የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እንደአስፈጊነቱ ማስታወቂያውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት ያላው መሆኑን እናስውቃለን።

  •  ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0115-58-06-23 ይደውሉ፡፡

Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - የተለያዩ የፋይናንስ ሪፖርቶችን ማዘጋጀት እና ለኃላፊዎች ማቅረብ - የድርጅቱን የፋይናንስ ፖሊሲና ደንቦች መከተል - የገቢና ወጪ መዝገቦችን በትክክል መመዝገብ እና መቆጣጠር - የድርጅቱን የገንዘብ እንቅስቃሴን መከታተል - የፋይናንስ ፋይሎችን በአግባቡ ማደራጀት - የተለያዩ የፋይናንስ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ መመሪያ መሰረት መፈፀም How to Apply አመልክት/ቺ የሚለውን ሊንክ ይጫኑ

Deadline: Apr 19, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1