Finance Officer

Position:

Organization: Federal Housing Corporation

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ፡ 

  • የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ በአካውንቲንግና ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች

  • የ FRS እና የ Peachtree Accounting ሥልጠና ያለው

የስራ ልምድ፡ 

  • ለመጀመሪያ ዲግሪ 4 ዓመት የሠራ/ች ወይም ለሁለተኛ ዲግሪ 2 ዓመት የሠራ/ች

  • የማህበረሰቡን ሂሳብ በዘመናዊ መንገድ በመመዝገብ ሂሳብ አስታርቆ ደረጃውን የጠበቀ ወቅታዊ የሂሳብ ሪፖርት በማዘጋጀት በውጭ ኦዲተር በማስመርመር ውጤቱ ተከታትሎ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል

ብዛት፡ 1

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ በኮርፖሬሽኑ የሰራተኞች ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ/የተ ህብረት ስራ ማህበር ውስጥ

የማመልከቻ መመሪያ፡

አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎች እና መታወቂያ ካርድ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሳር ቤት በሚገኘው የባለስልጣኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማስታወሻ፡ ለሥራ መደቡ የተጠየቀው የሥራ ልምድ የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት መሆን አለበት፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251113727389 ወይም +251113713400 ይደውሉ፡፡

Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ በአካውንቲንግና ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እና የሥነ ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ አዲስ አበባ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን በሥራ ሰዓት በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ማስታወሻ፡ አመልካቾች የሥራ ልምዳቸው ቀጥተኛ መሆን አለበት፡፡

Deadline: May 15, 2026, 12:00 AM

Location: Legahar

Amount: 1