Financial Auditor IV
Position:
Organization: Federal Supreme Sharia Court
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
- የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ አካውንቲንግና ፋይናንስ፣ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ፣ በሥራ አመራር እና ፐብሊክ ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
- የስራ ልምድ፡ ለመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመት እና ለሁለተኛ ዲግሪ 4 ዓመት በኦዲት የስራ ልምድ ያለው/ላት
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 19464
- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ክህሎቶች
- IFMIS፣ IFRS ሲስተም አጠቃቀም በቂ የሆነ ዕወቀት ያለው/ላት
- መሰረታዊ የኮምፒተር ዕውቀት ያለው/ላት
የማመልከቻ መመሪያ፡
አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሳንፎርድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሸሪዓ ፍ/ቤት የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ አካውንቲንግና ፋይናንስ፣ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ፣ በሥራ አመራር እና ፐብሊክ ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሳንፎርድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሸሪዓ ፍ/ቤት የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡Deadline: May 24, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
