General Maintenance Worker III

Position:

Organization: Grand Renaissance Dam Coordination Project Office

Not Specified

ብዛት፡ 1

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ደመወዝ፡ 11117 ብር

የስራ መስፈርቶች

የት/ት ደረጃ፡ ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 3 /10+3/ ወይም በደረጃ 4 COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በኤሌክትሪሲቲ ወይም ቧንቧና ሳኒታሪ ወይም እንጨት ሥራ ወይም ኮንስትራክሽን ወይም ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

የስራ ልምድ፡ 2/4 አመት ቅጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ስታዲየም ኦሮሚያ ባህል ማዕከል አጠገብ በሚገኘው የድሮ ኤርትራ ኤምባሲ ግቢ ታ/ህ/ግ/ማስ/ፕሮ/ ጽ/ቤት አካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ፡ +251910416151

Job Requirements TVET Level 4/3/10+3 or Diploma in Electricity, Plumbing and Sanitary, Woodworking, Construction Management or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ስታዲየም ኦሮሚያ ባህል ማዕከል አጠገብ በሚገኘው የድሮ ኤርትራ ኤምባሲ ግቢ ታ/ህ/ግ/ማስ/ፕሮ/ ጽ/ቤት አካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ፡ +251910416151

Deadline: May 29, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue