Position:
Organization: Etete Foods Catering
ብዛት፡ 1
የቅጥር ሁኔት፡ በቋሚነት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ/ ዋና መ/ቤት/
ደመወዝ፡ በስምምነት
የት/ት ደረጃ፡ ታወቀ ዩኒቨርሲቲ ማስተርስ ወይም የመጀመሪያ ድግሪ በምግብ ቴክኖሎጂ፣ በንግድ አስተዳደር፣ በማኔጅመንት ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስኮች
የስራ ልምድ፡ 10/12 ዓመት እና ከዚያ በላይ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ኖሮት/ሯት ከዚህ ውስጥ 6 አመት በአምራች ኢንዱስትሪ ውስጥ በሥራ አስኪያጅነት የሰራ/ች
በምግብ ወይም በመጠጥ ኢንዱስትሪ ይመረጣል
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቃሊቲ ሸገር ህንፃ 2ኛ ፎቅ በአካል በመቅረብ ወይም በኤሜል፡ etetefoods830@gmail.com መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114624419 / +251908333999 / +251911644027 መደወል ይችላሉ።
Job Requirements Master's or Bachelor's degree in Food Technology, Business Administration, Management or in a related field of study with relevant work experience, out of which 6 years worked as a manager in the manufacturing industry How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቃሊቲ ሸገር ህንፃ 2ኛ ፎቅ በአካል በመቅረብ ወይም በኤሜል፡ etetefoods830@gmail.com መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114624419 / +251908333999 / +251911644027 መደወል ይችላሉ።Deadline: Jun 2, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1