Head of Property Management Department

Position:

Organization: Burayu Development PLC

Not Specified

  • የቅጥር ሁኔታ፡ ከሙከራ በኋላ በቋሚነት

  • የሥራ ቦታ፡ አዳማ ከተማ በሚገኘው ኩሪፍቱ

  • ደመወዝ : በድርጅቱ የደመወዝ ስኬል መሰረት

የስራ መስፈርቶች

  • ማስተርስ ወይም የመጀመሪያ ድግሪ በአቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ስራ አመራር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

  • 6/8 ዓመት በሥራ መደቡ ላይ የሠራ ከዚህ ውስጥ 2 አመት በሃላፊነት የሰራ/ች

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዳማ በሚገኘው ኩሪፍቱ ወረቀት ፋብሪካ የሰው ሃብት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 05 በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል: kuriftuhr@gmail.com በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251222120925/ +251911690645 መደወል ይችላሉ።

Job Requirements Master's or Bachelor's Degree in Supply Chain and Property Management or in a related field of study with relevant work experience, out of which 2 years worked in a responsible position How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዳማ በሚገኘው ኩሪፍቱ ወረቀት ፋብሪካ የሰው ሃብት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 05 በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል: kuriftuhr@gmail.com በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251222120925/ +251911690645 መደወል ይችላሉ።

Deadline: May 22, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue