Head of the Property Department

Position:

Organization: Kokeb Flour and Pasta Factory Plc

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የመጀመሪያ ድግሪ በሰፕላይ ማኔጅመንት፣ኢኮኖሚክስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • በተመሳሳይ ሙያ የ2/6 ዓመት የሠራ/የሠራች

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ደብረ ዘይት መንገድ ሳሪስ ከዳማ ሆቴል ገባ ብሎ ባለው መንገድ 58 ማዞሪያ በመገኘት ወይም ኢሜል: kokebflour@gmail.com / hr.kokebflour@gmail.com በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114711380/ +25114191512 ይደውሉ።

Job Requirements Bachelor's Degree in Supply Management, Economics, or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ደብረ ዘይት መንገድ ሳሪስ ከዳማ ሆቴል ገባ ብሎ ባለው መንገድ 58 ማዞሪያ በመገኘት ወይም ኢሜል: kokebflour@gmail.com / hr.kokebflour@gmail.com በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114711380/ +25114191512 ይደውሉ።

Deadline: May 30, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue