Health Professional/Nurse
Position:
Organization: Addis Ababa City Administration Cleaning Management Agency
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ የኮሌጅ ዲፕሎማ በነርሲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ 12566
የስራ ቦታ፡ የአዲስ አበባ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ቢሮ
የማመልከቻ መመሪያ
ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ያላችሁን የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ቅጂ ኮፒ/ጋር በመያዝ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ መ/ቤት ፒያሳ በተለምዶ እሪ በከንቱ ተብሎ በሚጠራው 15 ቀበሌ ኢትዮ ሰራሚክ ጎን /ማዕካለዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ፊት ለፊት / ቢቲ ታወር ፈረኒቸር) የሰው ሃብት ዳይሬክቶሬት 9ኛ ፎቅ ላይ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251112750002 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡
Job Requirements የኮሌጅ ዲፕሎማ በነርሲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ያላችሁን የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ቅጂ ኮፒ/ጋር በመያዝ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ መ/ቤት ፒያሳ በተለምዶ እሪ በከንቱ ተብሎ በሚጠራው 15 ቀበሌ ኢትዮ ሰራሚክ ጎን /ማዕካለዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ፊት ለፊት / ቢቲ ታወር ፈረኒቸር) የሰው ሃብት ዳይሬክቶሬት 9ኛ ፎቅ ላይ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡Deadline: Jun 24, 2026, 12:00 AM
Location: Piassa
Amount: 1
