Heavy Truck Driver
Position:
Organization: Intrinsic Consultancy PLC
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ : 10ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ የታደሰ የደረቅ ሶስት ወይም አምስተኛ /5ተኛ/ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ያለው
የሥራ ልምድ: ከ 5 ዓመት በላይ
ብዛት :70
ዋና ዋና የሥራ ኃላፊነቶች
ተሽከርካሪውን ከጭነት መነሻ ቦታ እስከ መድረሻው በጥንቃቄና በተስማማው የጊዜ ገደብ ውስጥ ማሽከርከር።
የትራንስፖርትና የምርት ማስረከቢያ ሰነዶች በትክክል መሞላታቸውንና ለሚመለከተው አካል መቅረባቸውን ማረጋገጥ።
ምርቱን በትክክለኛው መጠንና ጥራት ለተቀባዩ ማስረከብ።
አነስተኛ የተሽከርካሪ ብልሽቶችን ማስተካከል፤ እንዲሁም ማንኛውንም ክስተት ወይም አደጋ አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድ ወዲያውኑ ሪፖርት ማድረግ።
የትራፊክ ሕጎችንና የድርጅቱን ደንቦች አክብሮ መሥራት።
በጭነት መኪናዎች ላይ ቅድመ የብልሽት ምርመራ ማድረግና ውጤቱን ለሚመለከተው ኃላፊ ማሳወቅ።
በመርሐ ግብሩ መሠረት የተያዙ የተሽከርካሪ ጥገናና ሰርቪስ ሥራዎች በወቅቱ መከናወናቸውን ማረጋገጥ።
የጭነት መኪናዎች ሁልጊዜ ንጹሕና በጥሩ ሁኔታ እንዲጠበቁ ማድረግ።
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች ከታች የተቀመጠውን አምልክት/ች የሚለውን በመጫን ማመልከት ትችላላችሁ ለበልጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251954993171
Job Requirements 10ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ የታደሰ የደረቅ ሶስት ወይም አምስተኛ /5ተኛ/ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ያለው ዋና ዋና የሥራ ኃላፊነቶች - ተሽከርካሪውን ከጭነት መነሻ ቦታ እስከ መድረሻው በጥንቃቄና በተስማማው የጊዜ ገደብ ውስጥ ማሽከርከር። - የትራንስፖርትና የምርት ማስረከቢያ ሰነዶች በትክክል መሞላታቸውንና ለሚመለከተው አካል መቅረባቸውን ማረጋገጥ። - ምርቱን በትክክለኛው መጠንና ጥራት ለተቀባዩ ማስረከብ። - አነስተኛ የተሽከርካሪ ብልሽቶችን ማስተካከል፤ እንዲሁም ማንኛውንም ክስተት ወይም አደጋ አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድ ወዲያውኑ ሪፖርት ማድረግ። - የትራፊክ ሕጎችንና የድርጅቱን ደንቦች አክብሮ መሥራት። - በጭነት መኪናዎች ላይ ቅድመ የብልሽት ምርመራ ማድረግና ውጤቱን ለሚመለከተው ኃላፊ ማሳወቅ። - በመርሐ ግብሩ መሠረት የተያዙ የተሽከርካሪ ጥገናና ሰርቪስ ሥራዎች በወቅቱ መከናወናቸውን ማረጋገጥ። How to Apply አመልካቾች ከታች የተቀመጠውን አምልክት/ች የሚለውን በመጫን ማመልከት ትችላላችሁ ለበልጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251954993171Deadline: Aug 26, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 70
